ትዕዛዝ 2023-03 በሚያስፈልግበት ጊዜ የሚቀርብ የታክሲ/ የኪራይ አገልግሎት ክፍያ ፕሮግራም ማቋቋም
ገጽ 1 2
ትዕዛዝ 2023-03
የሲያትል ወደብ ሚቴ ትዕዛዝ
በሲያትል-ታኮማ አለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ፣ እስከ አምስት አመት ለሚሆን ጊዜ በሚያስፈልግበት ጊዜ የሚቀርብ ታክሲ/ የኪራይ
አገልግሎት ክፍያ ፕሮግራም ለማቋቋም።
የቀረበው
ፌብሩዋሪ 14 2023
መግቢያ
የሶስት አመት ለሙከራ የተሰራ ፕሮጀክትን ተከትሎ፣ የሲያትል ወደብ ኮሚቴ ከታክሲ/ የኪራይ አገልግሎት ክፍያ ለሙከራ የተሰራ
ፕሮግራም አንቀሳቃሾች ጋር በጠንካራ ቁጥጥር እና በባለ ድርሻ አካላትን ማግኘት ላይ ተሰማርቷል። የሚከተለው ትዕዛዝ እንደ
ትምህርት እና የቨርቿል ወረፋ አማራጭ መዘርጋት የመሳሰሉ አዳዲስ ነገሮች ጨም የታቀደውን ፕሮግራም መሰረታዊ ነገሮች
ያቀርባል፤ የመንገድ መታጠፊያ ጠርዝ ስራ አስኪያጅ የደንበ አገልግሎት ስልጠና ላይ ማተኮር እና ተገዢነትን ማስፈጸም እና
የአሽከርካሪ ስልጠና እና እድገት ፕሮግራሞች ላይ ጥናት ማድረግ።
የትዕዛዙ ጽሁፍ
የወደብ ኮሚቴው በሲያትል-ታኮማ አለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ በሚያስፈልግበት ጊዜ የሚቀርብ የታክሲ/ የኪራ አገልግሎት
ክፍያ ፕሮግራም የሚከተሉትን መሰረታዊ ነገሮች እንዲያካትት ዋና ዳይሬክተሩን ያዛል።
ወደቡ ከአሁኑ በሚያስፈልግበት ጊዜ የሚቀር የታክሲ/ የኪራይ አገልግሎት ክፍያ ለሙከራ የተሰራ ፕሮግራም ጋር
በመተባበር የታክሲ ፈቃድ ላቸው ባለቤቶች ጋር ወደ አዲስ የስራ ስምምነቶች ይገባል፤ የታክሲ ፈቃድ ያላቸው ባለቤቶች
እስከ ማርች 1 2028 ድረስ ይቆያሉ።
በአቪዬሽን ሰራተኞች እንደዚህ አይነት አላማዎች እንዴት እንደሚገለጹ ለአሽከርካሪዎች መመሪያ ለመስጠት፣ የስራ
ስምምነቶችን ማስተላለፍ ህጋዊ ለሆኑ አላማዎች ብቻ የሚፈቀድ ይሆናል።
ወደቡ ከሾፌሩ እስከ SEA በቀጥታ ከሚከፍለው ሁሉን ያካተተ፣ $6/ጉዞ የጉዞ ክፍያ የሚወስድ ይሆናል
በየትኛውም የቨርቿል ረፋ አማራጭ ትግበራ የኮሚቴ እርምጃ እንደሚያስፈልግ በመረዳት፣ ወደቡ ከኦፕሬተሮች ጋር
በመገናኘት፣ በትምህርት፣ እና ከአሽከርካሪው ማህበረሰብ ጋር በመመካከር የቨርቿል ወረፋ አማራጮች ላይ ጥናት
ያደርጋል።
ወደቡ ከመንገድ ዳር አስተዳደር ጋር ውል እንዲሁም ክፍያ የሚፈጽም ይሆናል።
ወደቡ በየሩብ አመቱ ባለ ድርሻ ካላትን ማግኘቱን ይቀጥላል።
ወደቡ የታክሲ/ የኪራይ ክፍያ ፕሮግራም ላይ የአሽከርካሪዎችን አስተያየት ለማደራጀት Motion 2019-03
የተፈቀደለትን የበጎ ፈቃደኛ የአሽከርካሪ ድርጅት እውቅና መስጠቱን የሚቀጥል ይሆና እንዲሁም ከበጎ ፈቃደኛ
አሽከርካሪዎች ድርጅት ጋር በመደበኛነት መገናኘቱን የሚቀጥል ይሆናል። ወደቡ ፍላጎት ላላቸው አሽከርካሪዎች
የአሽከርካሪ ስልጠና እና የሰው ሃይል እድገት ፕሮግራ ላይ ጥናት ማድረግ እና ማዘጋጀት አለበት።
የአጀንዳ ተራ ቁጥር 10c_ትዕዛዝ የስብሰባ
ቀን፦ ፌብሩዋሪ 14 2023
ትዕዛዝ 2023-03 በሚያስፈልግበት ጊዜ የሚቀርብ የታክሲ/ የኪራይ አገልግሎት ክፍያ ፕሮግራም ማቋቋም
ገጽ 2 2
የወደብ ኮሚቴ የአቪየሽን ኮሚቴ፣ ወይም ተወካዮች፣ ከአሽከርካሪዎች እና ከበጎ ፈቃደኛ አሽከርካሪ ድርጅት ጋር ለማሻሻል
በአይሮፕላን ማረፊያ የመሬት ትራንስፖርት የግጭት አፈታት ስርዐትን መገምገም፣ እና ውጤቶቹን እስከ ኦገስት 30
2023 ለኮሚቴው ሪፖርት ማድረግ አለባቸው። እንዲሁም ኮሚቴው፣ ወይም ተወካዩ፣ ለታክ/ የኪራይ ክፍያ
ፕሮግራም፣ ወይም ተወካይ የግብይት አማራጮች ላይ ጥናት ማድረግ አለበት።
ወደቡ ይህ ትዕዛዝ በተላለፈ በስድስት ወራት ጊዜ ውስጥ ንብን በማክበር ለኮሚቴው ተገዢነትን ለማረጋገጥ እና ሪፖር
ለማቅረብ ለመንገድ ዳር ስራ ስኪያጁ የውል የደንበኞች አገልግሎት መስፈርቶችን መገምገም እንዲሁም አጽንዖት
መስጠት አለበት።
የታክሲ/ SEA ለኪራይ ጉዞዎች ዝቅተኛ ታሪፍ ቀባይነትን በሚያበረታታው ከሲያትል ወደብ ለኪንግ ካውንቲ ምክር ቤት
በተላከው ደብዳቤ መሰረት፣ በመላው የኪንግ ካውንቲ ለታክሲ/ለኪራይ ጉዞዎች ንግ ካውንቲ ያቀረበው የለውጥ ሁኔታ
በተመለከተ ስራ አስፈጻሚ ዳይሬክሩ ይህ ትዕዛዝ በጸደቀ 90 ቀናት ውስጥ ለኮሚቴው ሪፖርት ማድረግ ይኖርበታል 2023
መገባደጃ ላይ ኪንግ ካውንቲ አውራጃአቀፍ ዝቅተኛ የታሪፍ መፍትሄ ካላዘጋጀ፣ ኮሚቴው ለታክሲ/በሚያስፈልግበት ጊዜ የሚቀርብ
መንገደኞችን እንዲወስዱ ለተፈቀደላቸው የተቀጠሩ አሽከርካሪዎች ብቻ የሚተገበር አነስተኛ ዋጋ SEA ላይ ያስባል።
ትዕዛዙን የሚደግፍ መግለጫ
በስራ አስፈጻሚ ዳይሬክተሩ እና በሰራተኞች ለኮሚቴው እንደቀረበው፣ ጉዳዮች እና ስጋቶች በሚነሱበት ጊዜ ለይቶ ለማቃለል
የታክሲ/የኪራይ ፕሮግራም ትግበ ከኦፕሬተሮች፣ ከአሽከርካሪዎች፣ እና የታክሲ ፈቃድ ካላቸው ባለቤቶች ጋር ቀጣይነት ያለው፣
ጠንካራ እና በታማኝነት የሚደረጉ ውይይቶች ያካትታል። የአይሮፕላን ማረፊያ ታክሲ/የኪራይ ፕሮግራም በአሁኑ ጊዜ
ከአሽከርካሪዎች፣ ከኦፕሬተሮች፣ እና ተወካዮች ጋር በበጎ ፈቃደኛ አሽከርካሪ ድርጅት አማካኝነ ቀጣይነት ያለው እና መደበ
ውይይት ለማድረግ የተዋቀረ ሂደትን፣ እንዲሁም ወደቡ የመንገድ ዳር አስተዳደር ተቋራጩን እና የግጭት አፈታትን በመቆጣጠር
ረገድ ያለውን ሚና ያጠቃልላል።
የፕሮግራሙ ትግበራ የንግድ መንጃ ፈቃድ (CDL) የሚፈልጉ ፕሮግራሞችን እና ለሌላ የመሬት ትራንፖርት መንገዶችን፣ የጭነ
መኪና ትራንስፖርት፣ ሎጅስቲክስ፣ ወይም ሌላ የቤተሰብ ክፍያ ንግድ እና ከትራንስፖርት ጋር የተያያዙ የሙያ መስኮችን ጨምሮ
ለአሽከርካሪዎች ጠቃሚ ሊሆኑ የሚችሉ የሰው ሃይል ልማት ፕሮግራሞችን በመለየት በወደብ ከአሽከርካሪዎች እና ኦፕሬተሮች ጋር
መተባበርን የሚያካት ይሆናል።
በአፈጻጸሙ ውስጥ የተካተተው ለመንገድ ዳር አስተዳደር አገልግሎቶች የውል መስፈርቶች፣ ለመንገድ ዳር ስራ ስኪያጅ ሰራተኞች
የግጭት አፈታት ወቅታዊ የስልጠና መስፈርቶች፣ እና የመንገድ ዳር አገልግሎቶች ስልጠና እና አስተዳደርን ለማረጋገጥ በቀጣይ ውል
ውስጥ ያለ የስልጠና መስፈርቶች ግምገማ በወደቡ የሚደረግ ግምገማ ነው።